ምስባክ (ግዕዝ)
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቀስት
ወይድኃኑ ፍቁራኒከ።
መ/ዳዊት 59 : 4-5
አማረኛ (ትርጉም)
ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥
ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው።
ወዳጆችህ እንዲድኑ በቀኝህ አድን፥ አድምጠኝም።
Nederlands
U heeft een banier gegeven aan hen die U vrezen, dat het kan worden weergegeven als gevolg van de waarheid. Dat uw geliefde kan worden geleverd, opslaan met Uw rechterhand, en verhoor ons.
Psalm 60:4-5