ሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን
ማርች 24, 2010/in ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን /by Mahibere Kidusan
በብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዓይ
ቤተ ክርስቲያን የመንፈስ ቅዱስ የጸጋው ግምጃ ቤት ስለሆነች መስቀል ላይ የተሰጠውን አምላካዊ ጸጋ በእምነት ለሚቀርቧት ሁሉ ታድላለች ፣ ትምህርቷን አምነው የተቀበሉ ሁሉ የዚህ ጸጋ ተካፋዮች ናቸው፡፡ ይህን ጸጋ ለምዕመናን የምታድልባቸውን መሳሪያዎች ምሥጢራት ትላቸዋለች፡፡
ሰባቱ ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን
ማርች 24, 2010/in ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን /by Mahibere Kidusan
በሊቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀለ
ለሥጋ ሕይወታችን ልደት ፣ እድገትና ሌሎችም ነገሮች እንዳሉት መንፈሳዊ ሕይወታችንም እንደዚሁ ይኸንኑ የሚመስሉ ሁኔታዎች አሉት፡፡ በዚህ መሠረት አንድ ሰው መንፈሳዊ ልደትን የሚያገኘው በእምነትና በምሥጢረ ጥምቀት እንደሆነ እንረዳለን፡፡ ከዚህም ቀጥሎ ምሥጢረ ሜሮንና ምሥጢረ ቁርባን በተከታታይ ይፈጸማሉ፡፡ እነርሱም መንፈሳዊ ልደታችንንና እድገታችንን ከፍጹምና ያደርሱታል፡፡የአገልግሎትና የአንድነት ጸጋ የምናገኝባቸው ደግሞ ምሥጢረ ክህነትና ምሥጢረ ተክሊል ናቸው፡፡
ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ
ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን መግቢያ
ማርች 24, 2010/in ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን /by Mahibere Kidusan
በሊቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀለ
እግዚአብሔር የመረጣቸውን ሁሉ በሀብት ስቦ በረድኤት አቅርቦ ወደ ራሱ ይጠራቸዋል ፤ ያቀርባቸዋል፡፡ የተጠሩት ደግሞ በንዑሰ ክርስቲያንነት ደረጃ ቃለ እግዚአብሔርን እየሰሙ ከቆዩ በኋላ አዲስ ሕይወትን እንዲቀዳጁና ጸጋ መንፈስ ቅዱስን እንዲያገኙ የሚያበቃቸው ሌላ መንገድና ሥርዓት አስፈላጊ ስለሆነ ጌታ ራሱ አዘጋጅቶላቸዋል ፤ ሁላችንንም በዚህ መንገድ እንድንሄድ አዞናል፡፡ መንገድ የተባለውም ቃሉን ሰምቶ መፈጸምና ያዘዘንን የቤተ ክርስቲያን ምሥጢራት ሁሉ መፈጸም ነው፡፡
ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ